Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/151
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-6

ፈገግ አሉና ""የተሰወርነው እኛ ሳንሆን የተሰወራችሁት እናንተ ናችሁ"" አሉኝ።
ኧ.........ምን ማለት ነው ይሄ? ድጋሚ ጠየቅኩ
ይሄን ማወቅ ያለብሽ አንች ነሽ እንግዲህ ኢትዮጵያዊ ለመሆን እንደሻትሽ ነግረሽኛል።አሁን ነቅተሻል ስለዚህ መርምሪ ፣ ለማወቅ ቆፍሪ ፣በደምብ ጣሪ......የተቻለሽን ሁሉ አድርጊ ያኔ ሁሉንም በደምብ ታውቂያለሽ አለኝ።
እኔም አሁንማ ምን ዋጋ አለው ሁሉም አልፏል ወደፊት ልቀጥል እንጂ አልኩኝ።እሳቸውም የመስቀል ቅርፅ ያለውን መቋሚያ ተደግፈው ቆሙ ።አልረፈደም ደግሞ  ''ከሚቀር ሰው አርፍዶ የመጣ ተስፋ አለው''።' ኢትዮጵያ የምታድገው ወደ ፊት በመራመድ ሳይሆን ወደኋላ በመጓዝ ነው።" ብለውኝ መንገዳቸውን ቀጠሉ።እኔም እንደቆምኩ ሀሳቤን ቀጠልኩ።


ልክ ነበሩ አዎ አንቀላፍተናል።ዝም ብለን የሚሰጡንን እየዋጥን ደንዝዘናል።ከማንም በላይ ታላቅ ሀገር ይዘን ፤ታላቅ ታሪክ ተሰጥቶን በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል እንዲሉ አበው እኛም የሰውን ስንመኝ በተቆፈረልን ጥልቅ ጉድጓድ ዘው ብለን ገባን።እኛ ማለት ትተን እኔነት መረጥን።ይሄም ውጤቱ  በዘረኝነት በሽታ ተለክፈን ይኸው ስንት አመት ተባላን።እርስ በርሳችን መጠባበቅ ሲገባን መገዳደልን መረጥን ።በዚህ የተጠቀምን መስሎን ሀገራችን ጎዳን እንደገና ዝቅ አልን።


አሁን ከገባንበት ጉድጓድ የመውጫ ጊዜያችን ነው።የነፃነታችን ሰዓቱ ደርሷል።ምንም እንኳ ጉድጓዱ ጥልቅ ቢሆንም እጅ ለእጅ ተያይዘን መውጣት አያቅተንም።ምክንያቱም እኛ ኢትዮጵያውያን ነን ።ወደፊት ቀዳሚ ታላቅ ህዝቦች።ይሄንን ከራሴ ጋ ሳወራ ለካ ሰዓቱ ሄዷል። እሳቸውም ከእኔ ተሰውረዋል። እኔም ወደፊት መሄዴን ትቸ መንገዴን ወደኋላ ቀጠልኩ።
ይህቺን ቀን ግን ወደድኳት ማንነቴን ያወቅኩባት እለት ።መቸም ላልረሳት ለራሴ ቃል ገባሁ። 🕊️"ሀሙስ የቀን ቅዱስ"🕊️

ተፈፀመ።

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/151

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

ሕይወትን በገፅ from us


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA